Tuesday, May 08, 2018

በለቅሶ  ሚዘሩ በደስታ  ያጭዳሉ፣
ብሎን  ነበር  ንጉሥ በማይሻር  ቃሉ፤
እንባችን  ፍሬ አጣ ዋይታችን መከነ ፣
ምነው  በኛ ዘመን ትንቢት  ቅዠት ሆነ?

No comments:

Post a Comment